አንዳንድ ጊዘ አለኮ......በጠራራና አድርቅ ፀሐይ በቁር የምንኮራመትበት:: አንዳንድ ጊዜ አለ አይደል?? አምላክ ከትንፋሻችን ይልቅ ተጠጋግቶን በትንፋሹ እያሞቀን ግን በናፍቆቱ የምንሰቃይበት!! አንዳንድ ወቅት እኮ አለ........ጓደኞቻችን በዙሪያችን ተኮልኩለው እየወደዱን በወሪያቸው እየጠመዱን ግን በብቸኝነት የምንነፍዝበት:: አንዳን ጊዜ እኮ አለ.......አምላካችን ከ አንዳንድ ጊዜ ወደ ዘላለም ዘላለም እስኪወስደን ድረስ::
No comments:
Post a Comment